በደል ጥላቻን ይወልዳል፣ ጥላቻ ሲወለድ ደግሞ እልልታ ሳይሆን ኡኡታ፣ ሳቅ ሳይሆን ለቅሶ፣ መረጋጋት ሳይሆን መንቀጥቀጥ፣ ልማት ሳይሆን ጥፋት፣ ልደት ሳይሆን ኅልፈት ምድሪን ይረከባል። ምድር ብቻ ሳይሆን ሰማይ የጥላቻ ጉም ሸፍኖት ኑሮም አሸለሞ ይሆናል። ያኔ ሁሉም ነገር ገደል ሁሉም ነገር አሸለሞ ይሆናል። እንዲህ ሲሆን ተጠቃሚ የለም ጊዜ የመጣበት የዛሬ ተባራሪም፣ ዕድለኛ የዛሬ አባራሪም ሁላችንም ባለመቻቻልና የእርስ በርስ ጥላቻ ምድራዊ ጉዞ አዳልጦን እንወድቅና በተከፈተው ጉድጓድ ውስጥ ገብተን ሁላችንም ከአሸለሞ ሳንወጣ እንቀራለን። ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ግን አለ፣ እሱም ውድቀትም ወረፋ አለው፣ አወዳደቅም ተራ አለው። ስለዚህ የመውደቅ ተራችን ደርሶ እንዳንጎዳ ተራችን ሆኖ ስንጥል ሰውን አንጉዳ።

Book Details:

ISBN-13:

978-620-6-79505-6

ISBN-10:

6206795055

EAN:

9786206795056

Book language:

Amharic

By (author) :

ዶ/ር በሪሶ አመሎ ሀማጦ

Number of pages:

436

Published on:

2023-12-18

Category:

Political science